Saturday, January 4, 2014

ይድረስ አሁን የ’ሞረሽ ወገኔ’ ለተሰኘው ቡድን ሊቀመንበር፥ ትላንት ደግሞ የደርግ ልሣን ለነበረው “ሠርቶ አደር ጋዜጣ” አዘጋጅ: ተክሌ የሻውና ተመሳሳይ የዛገ አስተሳሰብ አላዛኆች

ከቃሉ ኩሽ
Gadaa.com

READ the Full Article (Click Here)



Triumph of ethno-nationalism over outdated Ethiopianism(state nationalism)

by: Boonaa Dagaa

Following the successful accomplishment of the boycotbedelle social media campaign resulting in suspension of the sponsorship of the musical tour of the controversial artist who shamelessly glorified horrendous acts of Emperor Menelik aka ‘African Hitler’ as ‘holy war’, it is ideal time to conceptualize the essence of the victory. For me as I try to show later on it marked the latest triumph of ethno-nationalism over Ethiopian (centrist) nationalism.

Few months back a friend of mine posted in his face book page that he failed to properly grasp the essence of Ethiopian nationalism and asked for friends’ comments to help him. As I responded to him then the theme of Ethiopian nationalism (Ethiopianism) is confusing at best and illusionary at worst. It so due to among others two main factors:

a. It is derived from unsubstantiated myths and traditions
b. It is abused to further narrow ethno-centric elites agenda under the guise of national agenda.
Here I do not purport to resurface the debate again but to forward my take on the downward spiral of the Ethiopian (state) nationalism in context of the recent social media campaign.

To begin with the challenge to the ideology of state nationalism has come in many shapes and forms ever since in 1960s. The students, peasantry and civil servants have made strenuous efforts aimed at forging preferable political structure to offset the original sins in the making of the empire and its concomitant ideology (Ethiopian nationalism). As anyone with elementary reading of Ethiopian history can easily gather the class and nationality questions were the twin fundamental demands shared by all oppressed masses within the grand framework of remaking the polity. While the class question call for economic equality in the enjoyment of national resources, i.e reform of land holding system, the nationality question put challenge to the then taboo subject of ethnic domination and call for recognition and accommodation of all ethnic identities in nation building endeavor. Obviously, the latter demand has caused inflict to Ethiopian/state nationalism claim of flawless unity/uniformity of Ethiopian society. But unfortunately, the military take over hijacked the demands and aspirations of the masses reigning garrison socialism. Or in words of Prof. Merera the Dergue brought about ‘revolution without revolutionaries’. However, it could not annihilate the quest for freedom, autonomy and justice raised by the nationalities. By assuming that the nationality question can be subsumed under class struggle the Military regime committed strategic plunder.

Though state nationalism was wounded back in 1960s but its body (that is military power) was intact enabling it to oppress the society while it is bleeding. Effectively, the fate of state nationalism was sealed in 1991 ironically in the way it had been instituted century ago. The nation building project after 1991 was aimed to institutional once and for the triumph of ethno-nationalism. As far as the legitimacy and practical operation of the new ethno-federalist (informed by the commitment to self-determination of ethnic group) is concerned there is wide gap between promise and practice leaving much to be desired. But it ushered in a new era termed as ‘age of diversity’ by some authors indicative of the irrelevance and popular rejection of outmoded Ethiopian/state nationalism. Ever since it was militarily defeated the adherents of the ideology have made several hitherto unsuccessful perhaps counter-productive attempts to resurrect and revitalize it through various mechanisms. Both the covert and overt allude to the concert planned to be conducted nationwide by the vocal piece of the ideology and desperate attempt to counter the genuine and holy cause to stop the sponsorship and by extension the planned concert marked the last attempt to provide the lifeline to the rather dying ideology. Hence, the success of social media campaign luckily the first of its kind by Oromo and other ethnic group has scored the latest triumph of ethno-nationalism.

I think this offer the best chance for sober reflection and seriously engage in soul-searching for adherents of state nationalist to come terms with the reality of political landscape of the polity. Otherwise, their outdated narrative will be buried unceremoniously by identity conscious Qubee Generation and members of other ethnic groups very soon.
Happy New Year Again.


=>bilisummaa

Friday, January 3, 2014

Oromo Ethiopians celebrate #BoycottBedele beer victory

Heineken-owned beer company drops sponsorship of Ethiopian pop star Teddy Afro amid protests from country's largest ethnic group.Ethiopian beers, with Bedele beer in the centre. Photo via Flickr user stefangeens [Creative Commons]
Members of Ethiopia's largest ethnic group are celebrating online after the Heineken beer companyannounced that its Ethiopian franchise would cancel sponsorship of pop star Teddy Afro.
The Bedele beer company dropped its support for Teddy Afro's upcoming national tour on Thursday, though it did not give a reason. Ethiopian Oromos have been campaigning to boycott the beer over controversial statements allegedly made by the entertainer.
Oromos were outraged after he allegedly praised Emperor Menelik II, a 19th-century ruler who some see as a unifier and who placed territories belonging to Oromo and other groups under centralised rule. The magazine quoted Teddy Afro as saying, "For me, Menelik's unification campaign was a holy war". The artist's most recent album also has a song dedicated to the emperor, among other popular historical leaders.
Teddy Afro says the quote was falsely attributed to him, writing on Facebook, "Under circumstances unbeknownst to me and due to the error of the magazine, my photo was printed along side a different quote which is not in line with my belief or journey.... The magazine has issued a correction and apologized to us for its error." Some expressed doubt that the comment was an error. 


Many celebrated the news from Heineken online, while some said they would not be satisfied without an apology from the singer.


View image on Twitter
Brief statemen from Heiniken on cancellation of the concert. It is official but no reason




Egypt, Sudan, Ethiopia Discuss Forming Committee to Study "Renaissance Dam"

Before heading to the Sudanese capital Khartoum, Water Resources and Irrigation Minister Mohamed Abdel Motleb, who is chairing Egypt's delegation to the meeting of the irrigation ministers of Egypt, Sudan and Ethiopia to be held on 5-6 January, said that Egypt's new strategy is based on promoting cooperation and partnership with the Nile basin states.
He noted that there are directives from the Egyptian president not to give up one drop of Egypt's Nile water quota.
The minister said that Sudan is playing an effective role in mediating between Egypt and Ethiopia, stressing that Egypt will not accept the harmful impacts that the Ethiopian Renaissance Dam would pose to its water share.
He highlighted that Egypt's share of Nile water is 55, 5 billion cubic meters according to the 1959 Nile agreement between Egypt and Sudan, noting that the Egyptian population at this time was 25 million and today has reached 85 million.
He went on to say that Egypt is passing through a stage of water poverty, stressing that the Egyptian government is currently seeking promoting development in the Nile basin states in a way that does not harm the interests of the Egyptian citizen.
He added that the water currently present in Egypt is sufficient for the coming two years, noting that an agreement has been reached in the last meeting among the three countries to carry out studies on the impact of the Ethiopian dam through establishing a joint committee with the cooperation of international experts agreed upong by the three sides.

Gareelee mormituu hagi tokko gareelee shorokeessotaa waliin hidhata qabaachuu isaanii beekna jedhan obbo H/mariam

Muummichi ministeeraa H/Mariam Desaaleny biyyatti hoogganuu erga eegalanii waggaa tokkoo as akeekkachiisa isaan kennan keessaa inni miilanaa isa cimaa dha. Ibsa isaanii kanaan hoogganoonni paartilee mormituu hagi tokko obsa mootummaa fixaa jiru jedhan.
Hoogganoonni paartilee mormituu kun paarlaamaa Itiyoopiyaatiin shorokeessaa dha jedhamuun dhaaba waamame Ginboot 7 waliin hariiroo qabu jedhan. Hariiroo akkasii kanneen qaban immoo kan adabamu ta’uu akeekkachiisan.
Gareen shororkeessotaa kanneen akka Ginboot 7, adda bilisummaa biyyoolessaa Ogaden, adda bilisummaa Oromoo, fi al-Shabab paarlaamaa keenyaan dhaaba shorokeessotaa jedhamaniiru. Dhaabolii kana waliin hariiroo hojii kan qabu eenyu iyyuu ni adabama.
Kanaaf ibiddaan hin taphatinaa jechuu dhaan mormitoota isaanii yaadachiisaniiru muummichi ministeerichaa.
Kaayyoon keenya inni duraa nageenya uummata keenyaa eeguu dha. Inni kaan kana booda kan dhufu dha. Kana sirriitti hubachuu qabdu. Seera biyyattii ol godhanii kan of fudhatan irratti tarkaanfii fudhanna. Dimokraasiin kan hojjetu kana keessatti.
Dimokraasiin jeeqama keessatti ykn akka namoonni hagi tokko nuti seeraan oli jedhanii haala yaadan keessatti hin hojjetu. Kanneen ibiddaan taphatan ibiddichumatu isaan guba jedhan.
Gareelee mormituu hagi tokko gareelee shorokeessotaa waliin hidhata qabaachuu isaanii beekna jedhan obbo H/mariam
Gareeleen mormituu hagi tokko Ginbot 7 waliin hariiroo qabu. Nutis isaan beekna. Ragaa ga’aa qabna. Yeroo ammaatti hariiroo qabu. Kan nuti barbaannu garuu ragaa mul’ataa ta’ee dha.
Haala isaa of eeggannoo dhaan hordofaa jira. Sana booda murtiitti isaan dhiyeessina. Yeroo isaa eeggata malee arguuf jirtu jedhan.
Dr: Hussein Abdo Gadaa Nairob KTN Kenya

Sagaleen Qeerroo Kallattiin Oromiyaa Irraa Tamsaasa Eegale!



በሃገር ማቅናት ስም የተፈጸሙ ግፎችን ይክዳሉ

በቀለ ጅራታ ከስዊድን
ባለፉት ዘመናትም ሆነ ዛሬ በኢትዮዽያ ኣመሰራረት ላይ በውስጣ በሚኖሩ ሃዝቦች መካከል መግባባት የለም። የሃገሪቷን ስልጣን በሃይል የያዙት ወገኖች “ሃገር የማቅናት ስራ ሰራን እንጂ, የፈጸምነው በደል የለም;” እያሉ በሃገር ማቅናት ስም የተፈጸሙ ግፎችን ይክዳሉ። ለምንም ኣላማ ይሁን የተገፉ፣ ነጻነታቸውንና ክብራቸውን የተነጠቁ ህዝቦች ደግሞ በሃይል ሃገራችንን ተነጠቅን እንጂ ወደን ኣይደለም በማለት የተነጠቁኣቸውን መብቶች በማስመለስ ለእኩልነት፣ ለነጻነትና ለፍትሕ ይታገላሉ።
በነዚህ ሁለት ተጻራሪ ሃሳቦች ምክንያት – “የሃገር ኣቅኚ” ወገንም ሆኑ ሌሎችም – በኣንድ ላይ ሰላም በማጣት ለዘመናት ስማቅቁ ለመኖር ተገደዋል። ኣለም ሰልጥኖ ጨረቃ ላይ በወጣበት ዘመን እንኳን የኣስተሳሰብ ለውጥ ለማምጣት የተሳናቸው ወገኖች ዛሬም ቀድሞ የተበላሹትን ሁኔታዎች ለማስተካከል ከመስራት ይልቅ, የሕዝቦችን ቁስል  የሚያደሙ  ታሪኮችን ለማደስ እየተሽቀዳደሙ  ይታያሉ።
በተለይም ባለፉት ሃያ ሁለት ኣመታት, ኣእምሮና ህሊና የጎደላቸው ግለስቦች ወይም ቡድኖች በሃገር ኣንድነት ስም ጸረ-ኣንድነትና ኣፍራሽ ድርጊቶችን ስያራግቡ እንደከረሙ ትክክለኛ ኣስተሳሰብ ያላቸው የማይክዱት ነው። ለሃገር ኣንድነት ተቆርቃሪ እየመሰሉ ለነጻነትና ለኩልነት፣ የሚታገሉትን ህዝቦች  እንደሃገር ኣፍራሽ ሲቆጥሩና ሲያወግዙ እስከዛሬ ዘልቀዋል። እነዚህ ወገኖች የራሳቸውን የትምክህት ስሜትና ኣስተሳሰብ ከማዳመጥ በስተቀር ለነገ የህዝቦች ኣብሮነት ደንታ የላቸውም። ባለፉት ሃያ ሁለት ኣመታት ህዝቦችን የሚያራርቅ እንጂ የሚያቀራርብ ተግባር ስፈጽሙ ኣልታዩም። ጤነኛ ኣስተሳስብ ያለው ወገን ተበደልኩ የሚለውን ወገን በማዳመጥ ያለፉት ስተቶች እንዳይደገሙ የበኩሉን ይሰራል እንጂ ኣልተበደልክም፣ ወይም የተፈጸሙት በደሎች ትክክል ናቸው ቢሎ በተበዳዩ ኣያፌዝም። እንደዚህ ኣይነት ኣስተሳሰብ ኣንድ ነን፣ ተዋልደናል፣ ሁላችንም የኣንድ ሃገር ልጆች ነን ከሚል   ኣይቀርብም።
ከላይ እንደመግቢያ ላነሳሁት ምክንያት የሆነኝ ሰሞኑን የኦሮሞና የደቡብ ህዝቦችን በመውረር በወቅቱ መጠነ-ሰፊ በደሎችን ያደረሰውን ምኒልክን እንደ ኣዲስ የማወደስና ከነልሰን ማንደላ በበለጠ ደግ የሰራ ጀግና እያሉ የእንተርነት ድህረ ገጾችን እያጣበቡ ያሉ ወገኖች ሁኔታ ነው። እነዚህ ወገኖች ምኒልክ ለእነሱ ጀግና ሲሆን ለሌሎች እንደ ኦሮሞ፣ ሱማሌ፣ ሲዳማ፣ ወላይታ፣ ወዘተ ለምን ጀግናቸው ኣድርገው እንደማይመለከቱ ለምን እንዳልተገነዘቡ ኣይገባኝም፣ እነሱ ምኒልክ “ሃገር ኣቀና” ብሉም እሱ የፈጸመው ከኣውሮፓ ቅኝ ገዢዎች የበለጠ ግፍና በደል  በመሆኑ ማወደስ ሳይሆን ታሪኩም በግፈኞች ተርታ መጻፍ ያለበት ነው።
በጣም የሚገርመው ደግሞ እንደ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ኣይነቱ ከዚህ በፊት “ወገናዊነት የማያጠቃውና የሃገሪቷን የፖለቲካ ሁኔታ ሚዛናዊ በሆነ መልኩ በማቅረብ በብዙ አንባቢዎች ዘንድ እኔን ጨምሮ ኣድናቆት የነበረው” ግለሰብ ከሱና ከመሰሎቹ በስተቀር ምኒልክ በሌሎች የኢቶዽያ ህዝቦች ዘንድ በምን ሁኔታ እንደሚታወስ እያወቀ በህዝቦች መካከል ውጥረት ነግሶ ባለበት ጊዜ ምኒልክን ተወዳዳሪ የሌለው ጀግና ኣድርጎ ማቅረቡ ነው። ዘር ከልጓም ይስባል እንደሚባለው ሆኖበት ወይም  ከወገኖቹ መካከል መልካም ታሪክ ያለውን በማጣት ሊሆን ይችላል የሀገሪቷ ፖለቲካ ችግር ውስጥ መኖሩን እሱ እራሱ በተደጋጋሚ ጽፎ ሲያስነብብ ቆይቷል። ለፖለቲካ ችግርና ውጥረት መንስኤ የሆነውም እንደዚህ ኣይነቱ የተዛባና የሃገሪቷን ጠቅላላ ህዝቦች የማይወክሉና ከኣንድ ወገን ብቻ የሚወደሱ ኣመለካከቶች መሆናቸው ነው። ይህ በኣሁኑ ጊዜ እንደዚህ ኣይነት የተበዳዩን ወገን ጠባሳ የሚያደሙ ታሪኮችን ከተቀበሩበት ጉድጓድ እያወጡ መጻፍ ማለት በባለታሪኩ የተፈጸሙት ግፎችና በደሎች ሁሉ ትክክል ናቸው ብሎ በተበደለው ህዝብ ላይ እንደማፌዝና የለየለት ንቀት መሆኑን መረዳትና መታረም ያስፈልጋል።
ምኒልክን ጀግናና የተመሰከረለት ታላቅ መሪ ኣድርገው ያልነበረውን ባህርይ ኣልብሰው በኣሁኑ ጊዜ ማቅረብ ማለት ኣላማው እራሱ የምኒልክ ኣገዛዝ ከፈጸመው ግፍ የከፋ እንጂ ያነሰ ኣይደለም። ይህንን ኣይነቱን ታሪክ ነው ብለው ሞቶ የተረሳውን የሚያራግቡ ግለሰቦች ወ ይም ቡድኖች ለኢትዮዽያ ሃዝቦች ኣንድነት የለየላቸው ጠንቅ መሆናቸውን ማወቅ ኣለባቸው። እነዚህ ወገኖች ምኒልክ ስተት የሰራው “የተበታተኑ ሃዝቦችን ኣንድ ለማድረግና ሃገር ለማቅናት” ነበር ብለው ልያሳምኑን ይሞክራሉ። ወራሪው ምኒሊክ ግን እንኳን የተበታተኑትን ህዝቦች ማቀራረብ ይቅርና የወረራቸውን ህዝቦች ኣንድም ጊዜ ህዝቦቼ ናቸው ኣላለም። ያደረገው ነገር ቢኖር ግማሹን የራሱና የተከታዮቹ መገልገያ ባሪያ ሲይደርጋቸው ሌሎችን ደግሞ ሰብስቦ ለውጭ ባለውለታዎቹ ሸጣቸው። እሱ በዘረጋው መንገድ ወራሾቹም የህዝቦችን መሬት ቀምተው ገባርና ጭሰኛ በማድረግ ያለ ርህራሄ የህዝቦችን ደም ስጠጡ ኖረው በ ህዝቦች ኣብዮት ልገረሰሱ ቻሉ። ያ ሲሆን የሰሜኑ ኣርሶ ኣደር መሬትን በርስተ ጉልትነት ይዘው ለዘር ማንዘራቸው ያስተላልፉ ነበር። የዛሬዎቹ የምኒልክና የሃይለስላሴን ታሪክ ለማራገብና ከሰሩት ግፍ ነጻ ለማድረግ የሚራወጡት ቢያንስ እንደዚያ ኣይነት ኣድሎኣዊ ኣገዛዝን ሰህተት ነበር ብለው በማውገዝ ለወደፊቱ ሌሎች ስተቶች እንዳይኖሩ ለመስራት መነሳሳትና በግድ ለማምጣት የሚሞክሩትን የኢትዮዽያ ኣንድነት በስራ ማሳየት ነበረባቸው።
ከዘመን ዘመን ተጭባጩን ሁኔታ ለመረዳት ኣእምሮም ሆነ ህሊና የሌላቸው ለነገ የሚባልን የማያውቁና በህዝቦች መካከል ሆነ ብለው ግጭት ለመፈጠር­ ወይም ከመቀራረብ መራራቅን የሚስብኩ ቡድኖችንና ግለሰቦችን ነው። እነዚህ ወገኖች በኔ ግምት ከኋላቸው የምያስቡለት ህዝብ የላቸውም። ምክንያቱም ሰላም ማጣትና የእርስበርስ ግጭት ወይም ጦርነት ምን ያህል ኣስከፊና ኣውዳሚ መሆኑንና እንደዚህ ኣይነት ሁኔታ ቢፈጠር ጉዳት የደርስበታል ብለው የምያስቡለት ህዝብ ብኖራቸው ሁልጊዜ ህዝቦችን የሚያጋጭ ወይም ወደ ግጭት የሚወስድ መንገድ ባልተከተሉ ነበር። በርግጥ  በኣለም ህዝቦች ዘንድ   የተወገዘውን የናዚ ኣላማ ደጋፊዎች ባውሮፓ በተለይም በጀርመን ሃገር በዛሬው ጊዜ እየተስፋፉ መሆናቸው ስታሰብ የነዚህም ላይደንቅ ይችላል። ዛሬ ግፍ ኣድራጊውን ምኒልክን እንደዚህ ኣስከፊና ውጥረት በነገሰበት ወቅት ባለ መልካም ታሪክ ኣድርጎ ለማቅረብ መሞከር ከናዚ ጀርመን ኣላማ ደጋፊዎች ተለይቶ ኣይታይም።
በኔ ግምት ኣለም በሰለጠነበትና በቀደሙት ዘመናት የተፈጸሙትን ግፎች በማውገዝ ለመጪው ትውልድ የመከባበርና የመደጋገፍ ሁኔታ እንዲጠነክር በመስራት ላይ ባሉበት ወቅት የድሮ ግፈኞችን ታሪክ ከጉድጋድ ፈልጎ ታሪክ ኣለን ማለት  የጥሩ ታሪክ ኣልባ  ወ ይም  የታሪክ ደሃ  መሆንን ያመለክታል። ለብዙ ዘመናት በውሸት ታሪክ እራስንም ሆነ የኣለም ህብረተሰብን ለማታለል ተሞክሯል። እውነትና ንጋት እያደር ይበራል እንደሚባለው እነዚያ ኩሸቶች ዛሬ ተጋልጠዋል። ስለዚህ ኣዲስ ታሪክ ለመስራት መዘጋጀት እንጂ የረከሰና  ኣፈር ለበላው ታሪክ ለማደስ ጊዜን ከማጥፋት በላይ ለትዝብት ይዳርጋል።
ስለዚህ የነዚህን ጸረ ህዝቦች፣ የሰላምና የወደፊት የህዝቦች ኣንድነት እንቅፋቶችና የመበታተን ኣደጋ መሪ ተዋናዮችን ሰላም ወዳድ የሆኑ፣ ኣእምሮና ህሊና ያላቸው የኣበሻ ልጆች ድምጻቸውን ክፍ ኣድርገው ልቃወሙና ሊያወግዙት ይገባል። ምንልክም ሆነ ሌሎች ገዢዎች ስለሰሩት ግፎች የዛሬዎች ልጆቻቸውና የልጅ ልጆቻቸው እንዲጠየቁ ወይም ካሳ እንድክፍሉ የጠቃቸው ኣካል የለም። ነገር ግን በኦሮሞና በሌሎች የደቡብ ህዝቦች ብቻ ሳይሆን በማንኛውም ህዝብ ላይ በድል መፈጸም ትክክል ኣለመሆኑን መገነዘብና ማንም ይፈጽም ማውገዝ ህሊና ካለው የሚጠበቅ ነው።