Monday, February 17, 2014

Oromia Region’s President Alemayehu Atomsa resigns

Atom.jpg


The President of the Oromia Regional State, Alemayehu Atomsa, has resigned. His resignation has been accepted by the Executive Committee of his party, Oromo Peoples’ Democratic Organization (OPDO).
Alemayhu has been battling with severe diseases for the past few years. ESAT Television had reported that close to two million birr has been spent in his treatment from the coffers of the Ethiopian government.De Birhn

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕረዚዳንት እና የኦሕደድ አመራር የሆኑት አቶ አለማየሁ አቶምሳ ስልጣናቸውን በገዛ ፍቃዳቸው መልቀቃቸው ታወቀ። የስልጣን መልቀቂያ ደብዳበ ለፓርቲያቸው ማኣከላዊ ኮሚተ አስገብተው ተቀባይነት በማግኘቱ አቶ አለማየሁ ስልጣናቸውንም ፓርቲያቸውንም ለቀው ተሰናብተዋል።

አቶ አለማየሁ አቶምሳ በደም ካንሰር እና በተለያዩ በሽታዎች የሚሰቃዩ ሲሆን ላለፉት አመታት በተለያዩ ሃገራት በመሀድ ደማቸውን እስቀማስቀየር ቢደርሱም ምንም አይነት ማስታገሻ ባለማግኘታቸው ሊድኑ ባለመቻላቸው በበሽታ እየተሰቃዩ ስራቸውን መስራት አለመቻላቸው ትውቋል በቅርቡ የወጡ ዘገባዎች እንዳመለከቱት ለአቶ አለማየሁ ህክምና በሚሊዮን የሚቆጠር ብር መንግስት ቢያወጣም ምንም ውጠት ስላልመጣ ከስልጣን ማሰናበቱ የተሻለ ሆኖ በመገኘቱ ስልጣናቸውን ለቀዋል

=>More atoromowiki

ኖሮ ያልታየ ሞቱ ያልታወቀ

By Daniel Tadese | February 17, 2014
Daniel Tadesse
Daniel Tadesse
እኤአ በ1991 ስልጣን የተቆናጠጠው አረመኔያዊው የወያኔ ስርዓት በ23 አመታት ውስጥ በዜጎች ላይ ይህ ነው የማይባል ኢ ሰብዓዊ ድርጊት በመፈፀምና የህዝቦች ቀንደኛ ጠላት በመሆን የስልጣን ዘመኑን በማርዘም ላይ ይገኛል:: በተለይም ከጊዜ ወደጊዜ በኦሮሞ ህዝብ ላይ እየከፋ የመጣው የጭካኔ ዘመቻ ከየትኛውም ጊዜ በላይ በመባባስ ላይ ይገኛል::
የስርዓቱ ባለስልጣናት የኦነግ አባል የሆኑትን ብቻ ሳይሆን ያልደገፋቸውን ያላጨበጨበላቸውን የኦሮሞ ተወላጅ የሆኑትን ማሰር፣ ማፈን፣ አፍኖም ማሰቃየት፤ከዚያም ደብዛቸውን በማጥፋት መግደል፤ ሃብት ንብረታቸውን መውረስ፤ እነርሱን አስሮ ቤተሰቦቻቸውን ከ ህብረተሰቡ እንዲገለሉና ከአገር እንዲሰደዱ በማድረግ ከፍተኛ የሆነ ለሞራል ውድቀትና ድቀት እየዳረጉ እንደሚገኝ ለማንም ግልፅና የሚታወቅ ነው፡፡ በተለይ ፀረ ሽብር በሚል ሽፋን አሻንጉሊቱ ፓርላማ ባወጣው አዋጅ ቁጥር 652/2001 ኦነግንና አንዳንድ የነፃነት ታጋይ ድርጅቶችን አሸባሪ ብሎ በመፈረጅ አባል ናቸው ተብለው ከሚጠረጠሩ ግን ዓባል መሆናቸው በይፋና በግልጽ ከማይታወቁ ሰዎች ጋር ሰላምታ መለዋወጥ፤ አብሮ መሄድ፤ ሻይ ቡና መገባበዝ፤ መመገብ ሰላምታ ያደረጉ ሰዎችንም የአሸባሪነት ሰለባ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል፡፡ በፀረ ሽብር ሕጉ ላይ ሌላ ጊዜ በሰፊው እመለስበታለሁ፡፡
ዛሬ ማውሳት የፈለኩት ግን ከላይ በጠቀስኩት ዓይነት እንደዋዛ ከቤት ወጥቶ ወደቤቱም ያልተመለሰውንና የተረሳው የኦሮሞ ተወላጅ ይሆናል፡፡ ስሙ አቶ አብደላ ፈቁ ይባላል፡፡ የትውልዱ ስፍራም አርሲ ክ/ሃገር ነው፡፡ ከወ/ሮ መኮ አብደላ ጋር ከተጋቡ በኋላ የእህል ውሃ ጉዳይ ሆኖ በቀድሞው አጠራር ቦረና ዞን አሁን ጉጂ ዞን ዋደራ ወረዳ ኑሯቸውን መስርተውና አደራጅተው ይኖሩ ጀመር፡፡ ዋደራ ከ አዲስ አበባ በስተ ደቡብ ምስራቅ ኢትዮጵያ 525 ኪ/ሜ ነው፡፡ አየሯም ወይና ደጋ ሲሆን የገጠሩም ሆነ የከተማው ነዋሪ የሚተዳደረው ከብት በማርባት ነው፡፡ ከበስተ ምዕራብ የዳዋ ወንዝ ገባሪ የሆነው አዋጣ ወንዝ በስተ ምስራቅ ደግሞ ከባሌ ክ/ሃገር በሚለያት የገናሌ ወንዝ ትዋሰናለች፡፡ኑሯቸውን በዚችው ከተማ እንዳደረጉ ልጅ መውለድ ጀምረው በእስራ ቁጥጥር ስር እስከዋለበት ዓመትም 7 ልጆችን አፍርተዋል፡፡ አቶ አብደላ የተዋጣለትና የተሳካለት ነጋዴ ሆነ፡፡በከተማው የገባያ አንብርት ትልቅ ሱቅ ከፈተ፡፡ ከአሰብ ጨው እያስጫነ እዚያ ድረስ ወስዶ በማከፋፈል የታወቀ ነበር፡፡ በዚህ ሁሉ ሂደት ውስጥ ግን ከማህ በረ ሰቡ ጋር የነበረው መልካም ግንኙነት በእድሜ የሚበልጡት ሰዎች እንኳ ስሙን በነጠላ የሚጠራው አልነበረም፡፡ “ጋሼ’ ን ጨምረው “ጋሽ አብደላ’ ነበር የሚሉት፡፡ በግል ችግሩ ምክንያት አቶ አብደላ ዘንድ የሄደ ችግሩ ሳይፈታ አይመለስም ነበር፡፡ ከሱቅ እቃ ፈልጎ የመጣም ቢሆን የፈለገውን እቃ፤ የገንዘብ ብደር የፈለገም ቢሆን የፈለገውን ያህል ገንዘብ ሳይቀበል የመለሳል ማለት ዘበት ነው፡፡ የታመመ መታከሚያ ቢያጣ እርሱ ከሰማ ህክምና አግኝቶ በጤና እንደሚሰነብት ማንም አይጠራጠርም፡፡
በዚሁ ደግነትና ቸርነቱ ተወዳጅነቱ እየጨመረ የሱቅ ንግዱ እየተቀዛቀዘ ሱቁም እየከሰረ መጣ፡፡ ይህን የተመለከተ የመክሰሩ ምክንያት በብድርና በዱቤ የወሰዱትን ገንዘብ ባለመመለሳቸው እርሱም አምጡ ብሎ ባለማስጨነቁ እንደሆነ በከተማዋ በሰፊው ይወራ ነበር፡፡ የሆነው ሆኖ ቀስ በቀስም ሱቁ ተዘጋ፡፡ አቶ አብደላም ከብት እየገዛ እዚያው እያተረፈ መሸጥና መደለል ጀመረ፡፡ የኑሮ ደረጃው ዝቅ ቢልም በህዝቡ ዘንድ የነበረው አክብሮት ቅንጣት ታክል አልቀነሰም፡፡ ሀዘኔታውና ፍቅሩ ጨመረ አንጂ፡፡ ከጥቂት ጊዜ በኋላም እኤአ 1991 ከተደረገው የመንግስት ለውጥ በኋላ በራሱ ህብረተሰቡን በማረጋጋቱ አንዱ ባንዱ እንዳይነሳ በማድረጉ ሂደት ያደረገው አስተዋፅኦ ቀላል አልነበረም፡፡በዚሁ ዓመት በተቋቋመው የሰላምና መረጋጋት ኮሚቴ ውስጥ ያደረገው አስተዋፅኦ ቀላል አልነበረም፡፡ ወዲያው በተደረገው አዲሱ የቀበሌ አደረጃጀትም ቀበሌ ከተማ አስተዳደር በሊቀመንበርነት ተመረጠ፡፡ ግሩም ድንቅ ነበር እያንዳንዱ ችግሩ ይፈታ ነበር፡፡ መታወቂያ ለማግኘት፤መሸኛ፣የቀበሌ ቤትና ማንኛውም ድጋፍ ማመልከቻ ላይ መፈረምና ትዕዛዝ ለማስፃፍ አብደላን ቢሮ ውስጥ መቀመጫው ላይ ተቀምጦ ማግኘት ግድ አልነበረም፡፡ ለልዩ ልዩ ጉዳይ በከተማው ሲዘዋወር፤ በእርሻ ስፍራ ፤ለቅሶ ቤት፤ቀብር ላይም ቢሆን፤ ገበያ ውስጥ ብቻ የትም ቦታ “ጋሽ አብደ ብሎ ለጠራው ምን ችግር ? ‘ ነበር የሚለው፡፡ ከዚያ ጉዳዩም በዚያው አለቀለት፡፡ የሚፈልገውም ተፈፀመለት ማለት ነው፡፡ በርሱ የአስተዳደር ዘመን ተጣልቶ ለክስ ማህበራዊ ፍርድ ቤት የሚሄድ አልነበረም፡፡ ፖሊስ ጣቢያም ቢሆን፡፡ ሊከስ የሄደው ሲመለስ አግኝተው ቢጠይቁት ” ጋሽ አብደላ ትተህ ተመለስ አለኝ ፡፡ ‘ ነው የሚለን፡፡ ከጥቂ ወራት ቆይታ በኋላ የወያኔ ካድሬዎች ጨካኝ ወታደሮቻቸውን በማሰማራት በከተማው የቤት ለቤት የመሳሪያ ፍተሻ መሳሪያ አለው ታጥቋል ብለው የጠረጠሩትን ሁሉ ሰብስበው በከተማው እምብርት ከሚገኘው የፖሊስ ጣቢያ እስር ቤቱ ቢሞላ እዚያው ግቢ ከሚገኘው ከሳር ክዳኑ ከፈረሰበት መዝናኛ ክበብ ውስጥ አጉረው በላያቸው ዝናብ እየዘነበ አድረው ውለው በሌላኛው ቀን ምሽት እያንዳንዱን እያወጡ የቻይና ካራቲስቶች ትርኢት በሚያሳዩበት ኪንዶ በሚባል በሰንሰለቱ ጫፍና ጫፍ ላይ የእንጨት መያዣ ባለው መሳርያ እያነቁ ሲያሰቃዩ ለፀትታ ቁጥጥር ከሚዞርበት ድንገት ወደ ፖሊስ ጣቢያ ገብቶ ያለውን የህዝብ ስቃይ አይቶ በመቃወሙ እርሱንም አስፈራርተው እንዲሄድ ቢያደርጉት ፍንክች አላላም፡፡
ለህዝብና ከህዝብ ጎን የቆመ በመሆኑ ቤቱ ሳይገባ ያድራል፡፡ በወቅቱ ምንም ማድረግ የማይችል መሆኑን ባወቀ ጊዜ ስቀስቅ ብሎ ያለቅሳል፡፡ አምባገነኖቹ ያሰሯቸውን ሰዎች ማሰቃየታቸውን ቀጥለዋል፡፡ “በሉ ! . . . . በሉ! ይህን የማሰቃያ ድርጊት ማቆም ካልቻላቻሁ እኔንም ከነርሱ ጋር ቀላቅላችሁ በነርሱ የምታደርሱትን ስቃይ ለኔም አካፍሉኝ፡፡ ማን ምን እንደሆነ እኛን ብትጠይቁን እንነግራችኋለን ማንም በቂም በቀልና ጥላቻ ላይ ተመስርቶ በሰጣችሁ ጥቆማ ምንም የማያውቁና ከምኑም የሌሉ ሰዎችን እንዲህ ሲሆኑ ከምመለከት ዛሬ ሞቴን እመርጣለሁ . . . ‘ በማለት ያለማቋጥ ሲናገር ተጋዳላይ የወያኔ ወታደርና ካድሬዎች አንቀውና ገፈታትረው ቀላቀሉት፡፡ ለመሆኑ እራሱን እንዲህ ለሌሎች ቤዛ አድርጎ የተገኘ ማነው ? ኢየሱስ ክርስቶስ አይደለምን ? በኋላም ቆይተውም ማንነቱን አጣርተው ሊቀመንበር መሆኑን ሲረዱ ግማሹ ” ይሄ ለራሱ ሽግር ዓለበት. . . እ . . . ዋ. . . ይ ! ቦሉት ! ፡፡ ‘ ብለው እንዳዘዙ እርስ በርስ ተመካክረውም አሰሩት፡፡ ሊነጋጋ ሲልም አውጥተው ቢሮም በማስገባት አግባብተው ሰዎቹንም እንደሚለቋቸው ቃል ገብተውለት የፖሊስ ጣቢያውን ለቆ እንዲወጣ አስጠነቀቁት፡፡ አውለው አሳድረውም ቢሆን ሁሉም ሰዎች ከእስራት ተፈቱ፡፡ አብደላ ስራውን ቀጥለሏል፡፡ ከጥቂት ወራት በኋላ የሆነው ግን በራሱ ህልውና የመጣ መሆኑ አልታወቀውም፡፡ አብደላ ምንም በማይታወቅ ምክንያት ታሰረ፡፡ በፖሊስ ጣቢያው የሚርመሰመሰው ህዝብ ልክ አጣ፡፡ የእድሜና የፆታ ገደብ አልነበረውም፡፡ አብዛኛው ሰው ጠዋት ፣ቀንና ማታ ሄዶ የማይጠይቅ ቁርስ ምሳ እራት በግል በቡድን የፖሊስ ጣቢያውን በረንዳ በዳንቴልና በፌስታል የታሰሩ የምሳ እቃዎች ተጨናነቁ፡፡በተለያየ ወነወጀል ተጠርጥረው የታሰሩ እስረኞችም መመገብ ታክቷቸው ከሃብታም ቤት ፤ከድሃ ቤት የመጣ፤የስጋ፣ የሽሮ እያሉ ማማረጥ ቀጠሉ፡፡በሻይ የተሞሉ ፔርሙዞችም እንዲሁ ሰልፋቸውን ከሩቅ ላየው የተለየ ነገር ነው የሚመስለው፡፡ ክሽን ያለ ወጥ ሰርታ ሳህን ቋጥራ ማምጣት ያቃጣት ሴት ሻይ አፍልታ በፔርሙዝ ከአንባሻ ጋር ማምጣት አያቅታትም፡፡ አቶ አብደላን ለመጠየቅ የሚመጣን ሰው የእስረኛ መጠየቂያ ሰዓት አይደለም ቢባል እንኳ ህዝቡን ማስቆም ስላልተቻለ ከጭለማው ክፍል አውጥተው ከአዛዡ በረንዳ ላይ ፍራሽ አስነጥፈውት እዚያ ላይ አረፍ ብሎ እርሱን ጥየቃ የሄደን ህዝብ ማስተናገድ ቀጠለ፡፡ በምን ምክንያት ታሰርክ ? ‘ የሚለውን የህዝብ ጥያቄ እርሱንም ግራ እንደገባውና እንደማያውቅ ነበር ደጋግሞ የሚናገረው፡፡ ህዝቡ ግን የራሱን መላ ምት ነበር የሚያቀርበው፡፡ ” እነዚህ አጭበርባሪዎች አዘናግተውት ፤ አታለውት ፤ የዋህነቱን ተጠቅመው አስፈርመውት የመንግስት ገንዘብ አጉድለውበት ነው፤ ከሆነ ደግሞ ይንገሩንና እናወጣለት ለጥምቀት ያልሆነ ቀሚስ ይበጣጠስ ለጋሽ አብደላ ያልሆነ ገንዘብ ደግሞ . . . ‘ እያለ ወስጥ ውስጡን ሲያወራ ምርመራ ተካሄደበት የሚል ወሬ ተሰማ፡፡ ምክንያቱን ለወቅ ጆሮ በጆሮ የሆነቸው ከተማ ጉዱን ሰማች፡፡ “አብደላ የኦነግ ዓባል መሆኑ ተረጋገጠ፡፡ ከሱቁ የእጅ ባትሪ ቀፎ ፤ ባትሪ ድንጋይ ፤ ስኳር፣ የተፈጬ ልዩ ልዩ እህሎች ዱቄት በማዘጋጀት ከዋደራ በስተ ምስራቅ አቅጣጫ ባለውና አስከ ደሎመና በሚዘልቀው ጥቅጥቅ ደን ውስጥ መሽጎ በመላዋ ባሌና አርሲ ከሐረረጌ እስከ ቦረና ጫፍ ተስፋፍቶ የነበረውን የትጥቅ ትግል በከተማ መሽጎ ድጋፍ እየሰጠ ኖሯል አሁን ግን በቃ፡፡. . . ‘ ከቀናት ቆይታ በኋላ ለጥየቃ ምናምን ይዘው ወደ ፖሊስ ጣቢያ ይሄዱ የነበሩ ሰዎችን “ለምርመራ ወደ ዞን ነገሌ ቦረና ተወሰደ’ ተባለ፡፡ አባባሉ ሰውን እጅግ ያስደነገጠ ነበር፡፡ ከሳምታት በኋላ ለተጨማሪ ምርመራ ወደ ዋደራ አመጡት፡፡ ህዝብ ግልብጥ ብሎ ለጥየቃ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄደ፡፡ ምላሹ ግን አንገት ያስደፋ ነበር፡፡ ”
ከማንም ጋር መገናኘትም መነጋገርም አይፈቀድለትም ‘ ተባለ፡፡ አንዳንድ የቅርቡ የሆኑ ሰዎች በሚስጥር ገብተው የጎበኙት ሲናገሩ ግን አቶ አብደላ የነበረበት ሁኔታ ለቅንነቱና ደግነቱ በሚገባው ሁኔታ ላይ አልነበረም፡፡ቅስሙ ተሰብሯል ፊቱም ተጎሳቁሎ እና ገርጥቶ ተስፋ መቁረጥ ይነበብበታል፡፡ እጅና እግሩም እንደልብ አይታዘዙለትም፡፡ ክፉኛ ተደብድቧል ሳይሆን በደንብ ተቀጥቅጧል ማለቱ ይቀላል፡፡ ብረቱ ሰው ስለነበረ ነው በርትቶ የታየው፡፡ በጣም የሚገርመው ግን ቤቱ፣ቢሮው፣ ሱቁ ቢበረበርም ምንም መረጃ አለመገኘቱ ነው፡፡ ቀጣዩ የነጌሌ ቦረናው ጉዞ እርሱን ቤተሰቡንና ህዝቡን ዳግም እንደማያገናኛቸው ሲረዳ ፊቱ ቅጭም ብሎ ልቡ ፍርጥ ልትል ምንም አይቀረው፡፡ከንፈሩን ብቻ ይነክሳል፡፡ ሄዶ የማይሰለች ቆሞ የማይደክምው እግሩ እንደልባቸው አይቆሙም፡፡ ወደ ነገሌ ቦረናም ተወሰደ ፡፡ ባለቤቱ ፣ልጆቹ አቅም ያለው ና የቅርብ ጓደኞቹ 60 ውን ኪ/ሜ እየተመላለሱ ጠየቁት፡፡ከወራት በኋላ ግን ሲሄዱ መጠየቅ አትችሉም፡፡’ ተባሉ አጥብቆ ለጠየቀ ደግሞ “ወደ ሌላ እስር ቤት ተዛውሯል፡፡’ ተባሉ፡፡ ወዳጅ ዘመድ ባልተ ቤቱ ዝዋይንና የመሳሰሉትን እስር ቤቶች አካለው አካለው ተስፋ ቆርጠው ተዉት፡፡ደብዛውም ጠፋ፡፡ሞቶ ሞተ አልተባለም፡፡ኖሮ ደግሞ አልታየም፡፡ በቅርቡ በመሃል አዲስ አበባ ከ6ኪሎ ፈረንሳይ ያለው አስፓልት መንገድ ሲሰራ ጃን ሜዳን አለፍ እንዳለ ከሚገኘው ወታደራዊ ካምፕ ግቢ ከነበረው ተቀንሶ ለመንገድ የተተወው መሬት በኤክስካቤተር ሲታረስ በደብረ ብርሃን ብርድ ልብስ ፋብሪካ ምርት በሆነው ከ24 ዓመት ወዲህ እንደሆነው ከተገመተውና ከተቀበረበት የወጣው የ6 ሰዎች አፅም የሚያሳየንም ብዙ አብደላዎች አመለካከታቸው የተለየበመሆኑ ብቻ ከቤትና ቤተሰቦቻቸው ተለይተው እንዲህ እንደዋዛ ተገድለው የትም ይጣላሉ፡፡ አይ ኢትዮጵያ፡፡
ሰላም፡፡
p1




p2

















Ethiopian Airlines hijacking: Why co-pilot might have taken extreme steps to leave

Repression, rigged elections and bans on leaving the country mean it's no surprise that a co-pilot wanted out, writes David Blair





Diddaan Uummataa Magaalaa Sulultaa Irratti Ka’een Namootni 5n Tikoota Wayyaaneen Qabamanii Bakka Buuteen Isaanii Dhabame

Qeerroo magaalaa Sulutaa Irraa
BilisummaaDiddaa magaalaa Sulultaa irratti gaggeeffameen abbootni maatii 5n tikoota wayyaaneetiin qabamanii bakka buuteen isaanii dhamabee jira. Isaan keessaa miseensi OPDO nama 3 yoo tahu isaan kaan hafan namoota qabsoo keessatti hirmaannaa hin qabneedha,yakki tikootni wayyaanee ittiin qabatan isin ABO dha,uummata kan ijaaru,ammas waraqaa kan barreessee magaalaa kana keessa bittimse isiniidha,diddaa ABOn hoogganamee oromiyaa keessatti finiinaa jiru isinuma kan akka keessaniiti jedhuun miseensotuma isaa fi namoota nagaa qabuun yeroodhaaf bakka namootni kun itti hidhaman dhabamee jira, magaalaa kana kana keessatt FDG qabate maadhee Iftuu Bariitiin waraqaan dhaadannoo fi barruun waamichaa uummata hundumaaf hiramee jira,sirboonni qabsoo halkan guutuu kan sirbamaa bule yoo tahu,lukkuulee wayyaanee bakka olaanaa qaban,kaabinota wayyaaneef akeekkachiisni itti kennamuudhaan hidhattoota wayyaanee qabdoo oromoo deeggeran waliin saa 2 guutuu daandiin konkolaataa uummata jiraattoota magaalichaatiin sirbaa fi dhaadannoon gaggeeffamaa akka ture Qeerroon magaalaa kanaa gabaasee jira.Namoota miseensa isaa taanii fi namoota nagaa qabaman maqaan isaanii akka armaan gadiiti.
1. Obbo kaachoo Qajeelaa-abbaa maatii 6,dhimma nageenyaa magaalichaa.
2. Aaddee Biifee Gulummaa-miseensa OPDO-barsiistuu
3. Dargaggoo Birhaanuu Tarreessaa-hojjetaa dhuunfaa
4. Obbo Seefuu Gazzaany-waajjira faayinaansii keessa kan hojjetan abbaa maatii 3ti,
5. Barataa ogummaa fi teknikenii;Shufeeraa Ligdii
Kanneen jedhaman maatii isaani irraa Guraadhala 15 guyyaa keessaa saa 12:00 PM irratti kan qabamanii hanga haraatti bakka isaan itti hidhatam kan hin argamneedha.

Sudan, Egypt hold talks on Nile resources in Khartoum

February 16, 2014 (KHARTOUM) – The Sudanese-Egyptian Permanent Joint Technical Commission for Nile Waters (PJTC) has convened its 54th regular meeting in Khartoum on Sunday.
JPEG - 31.9 kb
Sudanese men stand opposite the Greater Nile Petroleum Operating Company (GNOPC) building overlooking the Nile in Khartoum on April 18, 2010. (Photo PATRICK BAZ/Getty Images)
The PJTC was established in accordance with the 1959 Nile Waters Treaty signed between Khartoum and Cairo in order to resolve disputes and jointly review claims by any other riparian nation.
The Sudanese minister of water resources and electricity, Mutaz Musa, welcomed water experts from both sides, expressing hope that PJTC holds fruitful discussions which results in achieving optimal utilization of the river Nile.
The Egyptian side in the meetings is headed by the director of Nile water sector, Ahmed Bahaa al-Deen, while the Sudanese side is headed by, Saif al-Deen Ahmed.
The two sides have entered into closed meetings to discuss all issues relating to technical cooperation besides discussing a list of joint projects submitted by Egypt to increase Nile water revenues and to provide the PJTC with the water balances of dams and actions related to the production of electric power.
Meetings would also discuss ways for developing and properly managing water resources besides looking into a new plan to expand PJTC’s mandate and develop its work system in order to meet regional and international challenges to achieve water security for both countries.
The two sides will address the future role of the PJTC besides reviewing important researches and studies on optimal exploitation of Nile waters.
The 54th PJTC meeting has been delayed several times over the last two years due to political changes and events as well as last year’s floods which hit most of Sudan’s states.
Last year, Sudan departed from Egypt in the latter’s campaign to stop building Ethiopia’s Renaissance dam along the Blue Nile.
Egypt fears that the $4.6 billion hydropower plant, which Ethiopia is building on the Blue Nile, will diminish its share of the river’s water, arguing its historic water rights must be maintained.
Ethiopia is the source of around 85% of the Nile’s water, mainly through rainfall in its highlands. Over 90% of Egyptians rely on water from the Nile’s flows.
In June, a panel of international experts who were tasked by the three countries to study the impacts of the Ethiopian dam on lower riparian countries, including Sudan and Egypt, found that the dam project will not cause significant harm to either country.
Cairo remains unconvinced and has sought further studies and consultation with Khartoum and Addis Ababa.
Sudan, however, has accepted the final findings and offered to send experts and technicians to help in the dam’s construction, a move welcomed by Ethiopia.



Ethiopia army voices readiness to pay the price for Nile dam

Ethiopia army voices readiness to pay the price for Nile dam

Ethiopian army voiced their readiness to 'protect' the country's hydroelectric dam project.

World Bulletin / News Desk

A host of Ethiopian army commanders have voiced their readiness to protect the country's multibillion-dollar hydroelectric dam project, currently at the heart of a major row with Cairo due to Egyptian fears the dam could threaten its traditional share of Nile water.
 
State-run television reported that military commanders had visited the project site, during which they had voiced their readiness to "pay the price" to protect the dam, which they described as a "national project."

According to state television, the visit – the first by military commanders to the site – came as part of activities marking Ethiopia's Army Day.

Relations between Egypt and Ethiopia soured last year over a plan by the latter to build its Grand Renaissance Dam on the upper reaches of the Nile River – which has historically represented Egypt's main source of water.

The controversial project raised alarm bells in Egypt, the Arab world's most populous country, which fears a reduction of its traditional share of Nile water.

Water distribution among Nile Basin states has long been regulated by a colonial-era agreement granting Egypt and Sudan the lion's share of the river's water.

Ethiopia, for its part, is determined to build a series of dams in order to generate electricity, both for local consumption and export.

Addis Ababa insists the new dam will benefit downstream states Sudan and Egypt, which will be invited to purchase the electricity thus generated.

Last week, Egyptian Water Resources and Irrigation Minister Mohamed Abdel-Muttalib said that Egypt was leaving "all options are open" in dealing with the project.

"Ethiopian decision-makers must bring a solution to the table that won't compromise Egypt's share of water," Abdel-Muttalib had told Anadolu Agency.

Local Egyptian media recently quoted Irrigation Ministry spokesman Khalid Wasif as saying that Egypt would take its complaints against the Ethiopian dam project to the "international" level.

In response, Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn said his country would "win politically" if Egypt insisted on international arbitration.



Wikileaks on Lencho Leta (TOP Secret)



Ethiopian plane hijacked to Geneva by co-pilot

GENEVA (AP) — An Ethiopian Airlines co-pilot hijacked a plane bound for Rome on Monday and flew it to Geneva, where he wanted to seek asylum, officials said.
The Boeing 767-300 plane with 202 passengers and crew aboard had taken off from the Ethiopian capital, Addis Ababa, and landed in the Swiss city at about 6 a.m. (0500 GMT). Officials said no one on the flight was injured.
Geneva airport chief executive Robert Deillon told reporters that the co-pilot, an Ethiopian man born in 1983, took control of the plane when the pilot ventured outside the cockpit.
"The pilot went to the toilet and he (the co-pilot) locked himself in the cockpit," Deillon said.
The man "wanted asylum in Switzerland," he said. "That's the motivation of the hijacking."
The hijacking began over Italy, Switzerland's southern neighbor, and two Italian fighter jets were scrambled to accompany the plane, according to Deillon.
Passengers on the plane were unaware it had been hijacked, officials said.
A few minutes after landing in Geneva, the co-pilot exited the cockpit using a rope, "then he went to the police forces who were on the ground close to the aircraft," Geneva police spokesman Eric Grandjean said. "He announced that he was himself the hijacker."
It was not immediately clear why the co-pilot, whose name wasn't released, wanted asylum.
Police escorted passengers one by one, their hands over their heads, from the taxied plane to waiting vehicles.
Geneva prosecutor Olivier Jornot said Swiss federal authorities were investigating the hijacking and would press charges that could carry a prison sentence of up to 20 years.
Geneva airport was initially closed to other flights, but operations resumed around two hours after the hijacked plane landed.
Ethiopian Airlines is owned by Ethiopia's government, which has faced persistent criticism over its rights record and alleged intolerance for political dissent.
Human Rights Watch says Ethiopia's human rights record "has sharply deteriorated" over the years. The rights group says authorities severely restrict basic rights of freedom of expression, association, and assembly.
The government has been accused of targeting journalists, and opposition members, as well as the country's minority Muslim community.
There have been numerous hijackings by Ethiopians, mostly fleeing unrest in the East African nation or avoiding return.
An Ethiopian man smuggled a pistol onto a plane and hijacked a Lufthansa flight going from Frankfurt to Addis Ababa in 1993. He demanded it be flown to the U.S. because he was denied a visa.
In June and April 1994, Ethiopian Airlines suffered two hijackings at the hands of passengers who demanded to be flown to Europe, according to the Aviation Safety Network, which tracks aviation hijackings and other incidents.
In 1995, an Ethiopian man trying to avoid being sent back home used a knife from a food tray to commandeer an Olympic Airlines jet just before it landed in Athens, Greece. Police overpowered the hijacker with no injuries to any of the 114 people on board, according to AP reports. Also that year, five armed men seized an Ethiopian Airlines jetliner and demanded the plane be flown to Greece and then Sweden. It was instead diverted to Al Obeid, about 300 miles (480 kilometers) west of Khartoum, Sudan.
In 1996 a flight from Ethiopia to Ivory Coast via Kenya was seized by hijackers who then demanded to be flown to Australia. That flight ran out fuel and crashed off the island nation of Comoros, killing 125 people, according to the Aviation Safety Network.
In 2001, five military pilot trainees who flunked flight school reportedly wrested control of a plane during a flight from Bahr Dar, in northwestern Ethiopia, to the capital Addis Ababa and demanded to be flown to Saudi Arabia. The plane didn't have enough fuel so it landed in neighboring Sudan, according to AP reports.
In 2002 two passengers armed with small knives and an explosive device attempted to hijack a domestic flight but were shot and killed by in-flight security, the Aviation Safety Network reported.